ጠቅላይ ፍ/ቤቱ ምስክር እንዳይሰማ ሲል የእግድ ትዕዛዝ ሰጠ። ልደታ ፍ/ቤት ጥር 5/2013ዓ.ም. በዋለው ችሎት አቃቢ ሕግ ለዛሬ በባልደራስ ከፍተኛ አመራሮች ላይ ምስክሮችን ማሰማት እንዲጀመር መቅጠሩ ይታወሳል። ይሁን እንጅ ችሎቱ ምስክር መስማት አልቻለም። አቃቤ ሕግ ከጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ቸሎት ምስክር እንዳይሰማ ትዕዛዝ አምጥቻለሁ በማለቱ ምስክሮች ሳይቀርቡና ሳይደመጡ ቀርተዋል። ጉዳዬ በጠቅላይ … Continue reading የችሎት ዜና
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed